Monday, 13 August 2012

ወደ ጥንተ ተፈጥሮ መልስ: የፍቅሩ ድልድይ (በቅዱስ ኤፍሬም)

ወደ ጥንተ ተፈጥሮ መልስ: የፍቅሩ ድልድይ (በቅዱስ ኤፍሬም): ትርጉም በዲ/ን ሽመልስ መርጊያ 07/12/2004 በዚህ ርእስ ግሩም የሆነውን የቅዱስ ኤፍሬም መጽሐፍ ቅዱስን የመረዳት ጸጋውን እንመለከታለን ፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ለሰዎች በመጽሐፍ ቅዱስ በኩል ሲናገር ...
አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነስቶአል። ሞት በሰው በሰው በኩል ስለመጣ  ትንሣኤ ሙታን ደግሞ በሰው በኩል ሆኖአልና።  

Thursday, 8 March 2012

Thursday, 16 February 2012

አንድ አድርገን: ስድስት አብያተክርስትያናት በጧፍና እጣን እጦት የመዘጋት አደጋ አንዣቦባቸዋል

አንድ አድርገን: ስድስት አብያተክርስትያናት በጧፍና እጣን እጦት የመዘጋት አደጋ አንዣቦባቸዋል: ( አንድ አድርገን የካቲት 08 ፤ 2004 ዓ.ም)፡- የገሀነም ደጆች የማይችሏት ቀዳማዊት ንፅሂት እመቤት ቅድስተ ቤተክርስትያን ዙሪያዋን በጠላት ጦር እየደማች ትገኛለች፡፡ አረማውያን ቤተመቅደስ እያፈረሱ መናፍቃን ...